ጥር 20፣2016
ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር ከተፈራረመችው ስምምነት በተጨማሪ ላሙ እና ታጁራ ወደቦችን በአማራጭነት ለመጠቀም ድርድር እያደረገች ነው ተባለ፡፡
በቅርብ ጊዜ ውስጥ በላሙ ወደብ በኩል የአፈር ማዳበሪያ መግባት ይጀምራል ተብሏል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ላሙ_ወደብ #ታጁራ_ወደብ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments