ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ለሚኘው የአማራ ክልል መንግስት ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈልግ እምባ ጠባቂ ተቋም ጠይቋል
TRACK

ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ለሚኘው የአማራ ክልል መንግስት ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈልግ እምባ ጠባቂ ተቋም ጠይቋል

00:00

ህዳር 7፣2016

ለወራት በቀጠለ ወታደራዊ ግጭት ውስጥ በሚኘው የአማራ ክልል ምን ያህሉ የጤና እና የትምህርት ተቋማት ስራ ላይ ናቸው የሚለውን ለማረጋገጥ ክልሉ ውስጥ ባሉ ቅርንጫፍ ቢሮዎቹ በኩል መረጃ እየሰበሰበ መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡

በክልሉ ተዘዋውሮ ለመስራት የሚያስችል ሁኔታ ግን ባለመኖሩ መንግስት ለችግሩ ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈልግ ጠይቋል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #እምባ_ጠባቂ_ተቋም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

00:00