ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ሳይፈቱ መቆየታቸው ስጋት እያስከተለ ነው ተባለ
TRACK

ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ሳይፈቱ መቆየታቸው ስጋት እያስከተለ ነው ተባለ

litha melamane's profile picture
Avatar

00:00

ሐምሌ 7፣2015

ከመንግስት ጋር በተደረገ የሰላም ስምምነት ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ሳይፈቱ መቆየታቸው ስጋት እያስከተለ ነው ተባለ፡፡

በመተከል ዞን ከሰሞኑ የተፈጠረው ጥቃትም የዚህ ማሳያ ነው ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መንግስት የሰላም ሂደት አፈፃፀሙን እንዲከውን አሳስቧል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar

00:00

litha melamane

awesome. keep it up. have a great weekend ahead. god blessed us. amen. greetings from cape town

There is no more content to load