ሐምሌ 7፣2015
ከመንግስት ጋር በተደረገ የሰላም ስምምነት ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ሳይፈቱ መቆየታቸው ስጋት እያስከተለ ነው ተባለ፡፡
በመተከል ዞን ከሰሞኑ የተፈጠረው ጥቃትም የዚህ ማሳያ ነው ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መንግስት የሰላም ሂደት አፈፃፀሙን እንዲከውን አሳስቧል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Comments
00:00
awesome. keep it up. have a great weekend ahead. god blessed us. amen. greetings from cape town