ጥር 27፣2016
የህዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የተዘጋጀው ረቂቅ ህግ ለዓመታት ብሔራዊ በዓል ሆኖ ለቆየው ግንቦት 20 እውቅና አልሰጠም፡፡
ይህ አዋጅ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ ግንቦት 20 ዓመታዊ በዓልነቱ ይቀራል ተብሏል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#ShegerWerewoch #የህዝብ_በዓላት #ግንቦት_20
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments