ጥር 30፣2015  - ለመስተንግዶ ሰራተኞች አለባበስ መመሪያ የሚሆን 'ድሬሲንግ ኮድ' ተዘጋጅቶ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ ተነገረ
TRACK

ጥር 30፣2015 - ለመስተንግዶ ሰራተኞች አለባበስ መመሪያ የሚሆን 'ድሬሲንግ ኮድ' ተዘጋጅቶ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ ተነገረ

Avatar

ጥር 30፣2015

በተለይ በምሽት መዝናኛ ቦታዎች እንደ ስጋ ቤት የመሳሰሉ ምግብ ቤቶች የሚሰሩ ሴት አስተናጋጆች በጣም ያጠረ እና የተጣበቀ ልብስ ለብሰው ሲያስተናግዱ ይታያል፡፡

አስተናጋጆቹ እራፊ ጨርቅ ለብሰን ለማስተናገድ የተገደድነው በአሰሪዎቻችን ተገደን ነው ይላሉ፡፡

መንግስት በበከሉ የአለባበሰ ሥርዓት እያሰናዳሁ ነው ብሏል፡፡

ወሬው የማንያዘዋል ጌታሁን ነው በፋሲካ ሙሉወርቅ

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar