መሪ ጨብጠው ከሚያሽከረክሩት 52 በመቶዎቹ የፍጥነት ወሰን ህግን አያከብሩም ተባለ
TRACK

መሪ ጨብጠው ከሚያሽከረክሩት 52 በመቶዎቹ የፍጥነት ወሰን ህግን አያከብሩም ተባለ

00:00

ህዳር 26፣2016

በአዲስ አበባ መሪ ጨብጠው ከሚያሽከረክሩት ውስጥ 52 በመቶች የፍጥነት ወሰን ህግን አያከብሩም ተባለ፡፡

አብዛኛው አደጋ እየደረሰ ያለውም ከተቀመጠው የፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር ነው ሲባል ሰምተናል፡፡

ፍቅሩ አምባቸው

#Ethipia #ShegerWerewoch #የፍጥነት_ወሰን #የትራፊክ_አደጋ #የአሽከርካሪዎች_ብቃት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

00:00