ህዳር 19፣2016
ከ280 ቢሊዮን ብር በላይ የበጀት ጉድለት ያለበት መንግስት ጉድለቱን ለመሙላት ከብሔራዊ ባንክ የሚወስደውን ብድር በ75 በመቶ እንዲቀንስ ተገደበ፡፡
ብሔራዊ ባንክ የኑሮ ውድነቱን ለማሻሻል የተለያዩ የገንዘብ ፖሊሲ እርምጃዎችን እየወሰድኩ ነው ብሏል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ብሔራዊ_ባንክ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments