ግንቦት 9፣2016
ከ30 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ጎብኚዎች ነፃ ህክምና የሚሰጥበት አለም አቀፍ የጤና ኤክስፖ ዛሬ ተከፈተ።
በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተው ኤክስፖው ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን በእነዚህ ቀናት 30 ሰዎች በነፃ ይታከማሉ መባሉን ሸገር ከአዘጋጆቹ ሰምቷል።
በኤክስፖው ከ400 በላይ የጤና ተቋማት እና ከ2 ሺህ ቀላይ የጤና ባለሙያዎች አገልግሎታቸውን እያስተዋወቁ ነፂ ህክምና ይሰጣሉ መባሉን እና መግቢያውም በነፃ መሆኑን ሰምተናል።
ምንታምር ፀጋው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #አቀፍ_የጤና_ኤክስፖ #የጤና_ተቋማት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments