የካቲት 13፣2016
በአዲስ አበባ ዓይነ ስውራን ተማሪዎች በብሬል መፃህፍት እጥረትና በሌሎችም ችግሮች እየተፈተኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
አይነ ስውራንን ጨምሮ የአካቶ ትምህርት የሚያስፈልጋቸው ከ 37,000 በላይ ናቸው፡፡
የከተማዋ ትምህርት ቢሮም መፃህፍትን ወደ ብሬል ለመቀየር እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
ሌሎችም የአካቶ ትምህርት ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች ምን እየተሰራ ነው?
ፋሲካ ሙሉወርቅ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ዓይነ_ስውራን_ተማሪዎች #የብሬል_መፃሐፍ #የአካቶ_ትምህርት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments