ነሐሴ 7፣2015
በባንኮች እና ይፋዊ ባልሆነው ገበያ ወይንም ጥቁር ገበያ የዶላር የምንዛሪ ልዩነት እየተንቦረቀቀ መጥቷል፡፡
መንግስት የጥቁር ገበያውን ለመቆጣጠር እርምጃ እየወሰደ እንደሆነ ቢናገርም ድርጊቱ በአደባባይ ሊያውም ባንኮችን ከሚያስተዳድር ብሔራዊ ባንክ አቅራቢያ ይፈፀማል፡፡
የዶላር እጥረቱም ከፍተኛ ነው፡፡ ታዲያ ምን ይሻላል?
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments