ኢትዮ ቴሌኮም እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አብረው ለመስራት ተስማሙ
TRACK

ኢትዮ ቴሌኮም እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አብረው ለመስራት ተስማሙ

Avatar

ጥቅምት 29፣2016

ኢትዮጵያ ውሃዋ ከሰፈር እስከ ሀገር እንዳይባክን፤ ወደ ውስጥም ወደ ውጪም የሚፈሰውን ጠብታ ውሃ ለመቆጣጠርና አጠቃላይ አሰራሩን ዲጂታላይዝ ለማድረግ ኢትዮ ቴሌኮም እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አብረው ለመስራት ተስማሙ፡፡

ተህቦ ንጉሴ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar