በኦሮሚያ 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ
TRACK

በኦሮሚያ 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ

Avatar

ሚያዝያ 7፣2016

በኦሮሚያ ክልል ባለው የሰላም እጦር ምክንያት 240 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰማ፡፡

ትምህርት ቤቶቹ፤ ከ131 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይማሩባቸው የነበሩ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡

ፋሲካ ሙሉወርቅ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ኦሮሚያ_ክልል #የሰላም_እጦር #የተዘጉ _ትምህርት_ቤቶች

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar