በኢትዮጵያ ከ1940ዎቹ ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተሰጠው የታሪክ ትምህርት የተፈለገውን ውጤት ማምጣት እንዳልቻለ ጥናት አሳየ፡፡
TRACK

በኢትዮጵያ ከ1940ዎቹ ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተሰጠው የታሪክ ትምህርት የተፈለገውን ውጤት ማምጣት እንዳልቻለ ጥናት አሳየ፡፡

Avatar

ሰኔ 19፣ 2016

በኢትዮጵያ ከ1940ዎቹ ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተሰጠው የታሪክ ትምህርት የተፈለገውን ውጤት ማምጣት እንዳልቻለ ጥናት አሳየ፡፡

ጥናቱ የኢትዮጵያ የታሪክ ባለሞያዎች ማህበር እና የሰላም ሚኒስቴር ‘’ታሪክ ለሕብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ’’ በሚል መሪ ሃሳብ በተሰናዳ መድረክ ላይ የቀረበ ነው፡፡

የታሪክ ትምህርት ለተማሪዎች ሚሰጠው፤ ከቀደመው ስህተት ለመማር እና ያለፈውን ጠንካራ ታሪኮች ደግሞ አጉልቶ ለትውልድ ማቀበል ቢሆንም ያን ማድረግ ባለመቻሉ እርስ በእርሳችን በታሪክ ድንጋይ እንድንወራወር መንስዔ ሆኗል ተብሏል፡፡

ታሪክ፤ ለሰላም እና ለሀገር ግንባታ መሳርያ መሆን ሲገባው የግጭት፣ የንትርክ እና ያለመግባባት ምክኒያት ሆኗል ያሉት ጥናቱን ያቀረቡት የታሪክ መምህሩ አገሩ ሹሜ ናቸው፡፡

Comments

Avatar