የካቲት 4፣2016
ቤንዚንን ጨምሮ የተለያየ የነዳጅ ውጤቶች ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ያመጣ የነበረው ናይል ፔትሮሊየም (Nile Petroleum) ከሁለት ዓመታት ማቋረጥ በኋላ ስራውን ደግሞ ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል፡፡
በተለይ ሲሊንደር ጋዝ (Cylinder gas) ከሁለት እስከ ሶስት ወር ባለ ጊዜ ውስጥ ማምጣት እንደሚጀምር ሰምተናል፡፡
ንጋቱ ሙሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ቤንዚን #Cylinder_Gas #Nile_Petroleum
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments