በስም መሳሰል ብቻ 15 ዓመት ሙሉ ከሀገር አንዳይወጡ የተከለኩል ሰዎች እሉ ተብሏል
TRACK

በስም መሳሰል ብቻ 15 ዓመት ሙሉ ከሀገር አንዳይወጡ የተከለኩል ሰዎች እሉ ተብሏል

Avatar

ግንቦት 29፣2016

በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው ጉዳያቸውን በፍ/ቤት የሚከታተሉ ሰዎች እንዲሁም በሌሉበት ከተፈርዶባቸው ግለሰቦች ጋር ተመሳሳይ ስም ስላላቸው ብቻ ባልተሟላ መረጃ የመንቀሳቀስ መብታቸው የታገዱ በርካታ ሰዎች አሉ ሲሉ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡

በስም መሳሰል ብቻ 15 ዓመት ሙሉ ከሀገር አንዳይወጡ የተከለኩል ሰዎች እሉም ተብሏል፡፡

ለዚህም ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፍትህ አካላት መፍትሄ እንዲሰጡ ተጠይቋል፡፡

Comments

Avatar