ግንቦት 7፣2016
በአዲስ አበባ ከደረጃ በታች ፕላስቲክ የሚያመርቱ ተቋማት ከገበያ ሊታገዱ ነው ተባለ፡፡
ደረጃውን የጠበቀ ፕላስቲክ የሚያመርቱ እና ሌሎች አማራጮችን የሚጠቀሙት ገበያው ላይ መቆየት እንደሚችሉ ሰምተናል፡፡
ማርታ በቀለ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #አዲስ_አበባ #ፕላስቲክ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments