ጥር 16፣2016
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በነጋዴዎች መመሳጠር ዋጋቸው እንዲጨምር ተደርጓል በተባሉ 22 ምርቶች ጉዳይ ምርመራ ላይ ነኝ አለ።
በታሸገ ውሃ እንዲሁም በስንዴ እና ጨው ምርቶች ግብይት ላይ የተደረጉ ጭማሪዎች ሚኒስቴሩ ምርመራውን እያካሄደባቸው ካሉ ጉዳዮች መካከል መሆናቸውን ሠምተናል።
ንጋቱ ረጋሣ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ስንዴ #ጨው #የታሸገ_ውሃ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments