ሚያዝያ 11፣2016
የአለም ባንክ የአፍሪካን የእንስሳት ሀብት ልማት እንዲደግፍ ጥሪ መቅረቡ ተሰማ፡፡
የአፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የእንስሳት እና የቆላማ አካባቢዎች ማዕከል ዳይሬክተር በአመታዊ የኢጋድ የባለ ድርሻዎች ጉባኤ ላይ ጥሪ ማቅረባቸው ተሰምቷል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የአለም_ባንክ #IGAD #ኢጋድ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments