የአለም ባንክ የአፍሪካን የእንስሳት ሀብት ልማት እንዲደግፍ ጥሪ መቅረቡ ተሰማ
TRACK

የአለም ባንክ የአፍሪካን የእንስሳት ሀብት ልማት እንዲደግፍ ጥሪ መቅረቡ ተሰማ

Avatar

ሚያዝያ 11፣2016

የአለም ባንክ የአፍሪካን የእንስሳት ሀብት ልማት እንዲደግፍ ጥሪ መቅረቡ ተሰማ፡፡

የአፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የእንስሳት እና የቆላማ አካባቢዎች ማዕከል ዳይሬክተር በአመታዊ የኢጋድ የባለ ድርሻዎች ጉባኤ ላይ ጥሪ ማቅረባቸው ተሰምቷል፡፡

የኔነህ ሲሳይ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የአለም_ባንክ #IGAD #ኢጋድ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar