የመንግስት የዋጋ ግሽበት ቀንሷል እንዲሁም ምግብ ነክ ግሽበት እየተስተካከለ ነው መባሉ በባለሙያዎች ዓይን እንዴት ይተነተናል?
TRACK

የመንግስት የዋጋ ግሽበት ቀንሷል እንዲሁም ምግብ ነክ ግሽበት እየተስተካከለ ነው መባሉ በባለሙያዎች ዓይን እንዴት ይተነተናል?

Avatar

ሚያዝያ 17 2017

በተለያዩ ጊዜያት የኢትዮጵያ መንግስት የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ ሁኔታ እየተነቃቃ እና የዋጋ ንረቱም እየቀነሰ መምጣቱን ወዘተ ደጋግሞ ሲነገር ይደመጣል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ ከ50 ግራም ብዙም የማይበልጥ ዳቦ ዋጋው እየጨመረ የመሄዱ ነገር በየእለቱ የሚታይ የሸመታ ውጤት ነው፡፡

የመንግስት የዋጋ ግሽበት ቀንሷል እንዲሁም ምግብ ነክ ግሽበት እየተስተካከለ ነው መባሉ በባለሙያዎች ዓይን እንዴት ይተነተናል?

ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1

📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd

📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s

📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r

Comments

Avatar