TRACK
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከምገነባቸው የመንገድ ፕሮጀክቶች 84 ያህሉ በፀጥታ ችግር ምክንያት ለጊዜውና ሙሉ በሙሉ ተቋርጠዋል አለ፡፡
ጥር 13፣2016
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከምገነባቸው የመንገድ ፕሮጀክቶች 84 ያህሉ በፀጥታ ችግር ምክንያት ለጊዜውና ሙሉ በሙሉ ተቋርጠዋል አለ፡፡
በሌላ በኩል ከቢሯችን እውቅና ውጭ በኦሮሚያ ክልል ከባንክ ተቀማጭ ገንዘብ ላይ እንዲቆረጥ ተደርጓል ሲሉ ዋና ዳይሬክተሩ ፓርላማ ቀርበው ተናግረዋል ፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የኢትዮጵያ_መንገዶች_አስተዳደር
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments