የኮሚሽኑን ገለልተኝነት ተጠራጥረው ዳር የያዙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥረቴን ቀጥያለሁ ሲል የምክክር ኮሚሽን ተናገረ
TRACK

የኮሚሽኑን ገለልተኝነት ተጠራጥረው ዳር የያዙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥረቴን ቀጥያለሁ ሲል የምክክር ኮሚሽን ተናገረ

Avatar

ጥቅምት 16፣2016

በሀገራዊ ምክክሩ ያኮረፋ እና የኮሚሽኑን ገለልተኝነት ተጠራጥረው ዳር የያዙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥረቴን ቀጥያለሁ ሲል የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተናገረ፡፡

ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar