ህዳር 17፣2016
የአፍሪካ ሀገራትን የንግድ ትስስር ያጠናክራል የተባለው ነፃ የአፍሪካ የንግድ ቀጠና የስምምነቱ ፈራሚ ሀገራት እስከ 10 ዓመት ድረስ 90 በመቶ ገቢያቸውን ከታሪፉ ነፃ እንዲያደርጉ ያስገድዳል፡፡
3 በመቶ ምርቶቻቸውን ደግሞ ከታሪፍ ነፃ ያለማድረግ መብት ሰጥቷል፡፡
ኢትዮጵያም ስትገበያይ ከቀረጥ ነፃ አላደርጋቸውም ባለቻቸው 192 ምርቶች ላይ ቀጣይነት ያለው ድርድር እንደምታደርግ ይጠበቃል ተብሏል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ከቀረጥ_ነፃ_ምርቶች #African_Continental_Free_Trade_Area #AfCFTA
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments