በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች መቸገራቸውን ተናገሩ
TRACK

በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች መቸገራቸውን ተናገሩ

Avatar

መስከረም 2፣2016

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ18 ዓመታት በፊት በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች ባላወቁት ምክንያት ቤታቸውን ገንብተው ለማጠናቀቅ፣ ለመሸጥም ሆነ በዋስትና ለማስያዝ መቸገራቸው ተናገሩ፡፡

የክፍለ ከተማውም ሆነ የከተማ አስተዳደሩ ሀላፊዎች መልስ ለመስጠት አልተገኙም፡፡

በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar