በአማራ ክልል ግጭቱ በፈጠረው ችግርና በተለያየ ምክንያት ሰብአዊ ቀውስ በመባባሱ አለም አቀፍ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡
TRACK

በአማራ ክልል ግጭቱ በፈጠረው ችግርና በተለያየ ምክንያት ሰብአዊ ቀውስ በመባባሱ አለም አቀፍ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡

Avatar

ህዳር 18፣2017

በአማራ ክልል ግጭቱ በፈጠረው ችግርና በተለያየ ምክንያት ሰብአዊ ቀውስ በመባባሱ አለም አቀፍ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡

በሺህ የሚቆጠሩ ት/ቤቶች ወድመዋል፣ የወታደር ካምፕ የሆኑም አሉ የተባለ ሲሆን 4.7 ያህል ተማሪዎችም በት/ት ገበታ መሳተፍ አልቻሉም ተብሏል፡፡

የጤናውም ዘርፍ በወረርሽኝ ከመፈተኑ ባሻገር የህክምና ቁሳቁስ እጥረት ሰቅዞ እንደያዘው ሰምተናል፡፡

Comments

Avatar