ይህን ያህል ምርት ከተገኘ ገበያው ለምን መረጋጋት ተሳነው?
TRACK

ይህን ያህል ምርት ከተገኘ ገበያው ለምን መረጋጋት ተሳነው?

00:00

ጥቅምት 12፣2016

ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታ የማታውቀው የስንዴ ምርት መጠን ባለፈው ዓመት ማግኘቷ ተነግሯል፡፡

ተገኘ የተባለው መጠን 103 ሚሊዮን ኩንታል ሲሆን ወደ ውጪ ተልኮም ዶላር ተገኝቷል ተብሏል፡፡

ይህን ያህል ምርት ከተገኘ ገበያው ለምን መረጋጋት ተሳነው?

ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳው በእፁብድንቅ እስጢፋኖስ

#Ethiopia #ShegerWerewoch # #Ethiopian_Wheat_Export

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

00:00