00:00
ጥቅምት 12፣2016
ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታ የማታውቀው የስንዴ ምርት መጠን ባለፈው ዓመት ማግኘቷ ተነግሯል፡፡
ተገኘ የተባለው መጠን 103 ሚሊዮን ኩንታል ሲሆን ወደ ውጪ ተልኮም ዶላር ተገኝቷል ተብሏል፡፡
ይህን ያህል ምርት ከተገኘ ገበያው ለምን መረጋጋት ተሳነው?
ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳው በእፁብድንቅ እስጢፋኖስ
#Ethiopia #ShegerWerewoch # #Ethiopian_Wheat_Export
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments
00:00