ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ 286 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው አጥተዋል
TRACK

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ 286 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው አጥተዋል

Avatar

ሚያዝያ 11፣2016

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ 286 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው አጥተዋል፡፡

ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ የተለያየ አካላዊ ጉዳት አጋጥሟቸዋል፡፡

ከ82 በመቶ በላይ የአደጋው ሰለባዎች እግረኞች ናቸው የተባለ ሲሆን የትራፊክ ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ተመክረዋል፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የትራፊክ_አደጋ #እግረኞች #የመንገድ_መቋረጫ #ዜብራ #AddisAbeba

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar