የካቲት 27፣2016
በኢትዮጵያ የፕላስቲክ ተጠቃሚዎች ቁጥር ቢጨምርም መልሶ ጥቅም ማዋል ላይ ግን እየተሰራበት አይደለም ተባለ፡፡
በሀገሪቱ ፕላስቲክን መልሶ ለማሸጊያነት ለመጠቀም የሚያስችል ህግ ባለመኖሩ ከዘርፉ በቂ ጥቅም እንደማይገኝም ተነግሯል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ ያሰናዳችውን በምህረት ስዩም
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ፕላስቲክ #መልሶ_መጠቀም #ማሸጊያ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments