ታህሳስ 18፣2017
በአዲስ አበባ ባለቤት አልባ ውሾች ቁጥር በጣም ጨምሮ ከ300 ሺህ በላይ እንደደረሰ ይገመታል፤ እነዚህ ውሾች የሚያደርሱት ንክሻ የእብድ ውሻ በሽታን ወደ ሰዎች ያስተላልፋሉ የሚል ስጋት ፈጥሯል፡፡
ከእነዚህ አካባቢዎች አንዱ አስኮ አካባቢ የሚገኘው ሚኪሊላንድ ኮንዶሚኒየም ነው፡፡ 5,000 ነዋሪዎች ባሉበት በዚህ አካባቢ እየተፈጠረ ያለው የባለቤት አልባ ውሾች ንክሻ ነዋሪውን ስጋት ውስጥ ከትቶታል ተብሏል፡፡
ችግሩ የተፈጠረው በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስኮ ብርጭቆ ወይም ሚኪሊላንድ እየተባለ በሚጠራው ኮንዶሚኒየም አካባቢ ነው፡፡
Comments