ሚያዝያ 9፣2016
በምስራቅ አፍሪካ የድንበር አካባቢዎች ጭምር በመጪዎቹ ወራት የሚኖረው የአየር ጠባይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ስለሚችል ተነገረ፡፡
ለእዚህም ጠንካራ ትብብርና አስቀድሞ የአየር ጠባይ ሁኔታ ትንተናን የሚፈልግ ነው ተብሏል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የአየር_ንብረት_ለውጥ #ምስራቅ_አፍሪካ #ICPAC
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments