የካቲት 18፣2016
በአዲስ አበባ ባለ ኮከብ ሆቴሎች ጭምር የሚፈጸም እንደ ሀሺሽ የመሳሰሉ እፆችን የሚያስጠቅሙት ላይ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል የከተማዋ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ተናገረ፡፡
በከተማዋ ያለው የሰላም ሁኔታ ሰላማዊ ነው ያለው ቢሮው የቅሚያ ወንጀሎች መኖራቸው አስረድቷል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሀሺሽ #ሺሻ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments