ግንቦት 11 2017
#ጉዳያችን
ስለ ምግብ ደህንነት ማውራት ለኢትዮጵያ አንገብጋቢ ችግር ወይንስ ቅንጦት?
አንዳንዶች ከደህንነቱ በፊት ምግቡስ የታለ ሲሉ ይጠይቃሉ።
ሌሎች ደግሞ ከምግቡ እኩል ስለ ደህንነቱ መጨነቅ ግድ ነው ይላሉ።
እንዲያውም የምግብ ደህንነትን የሚቆጣጠር እራሱን የቻለ ተቋም ኢትዮጵያ ያስፈልጋታል ብለው ይከራከራሉ።
ግንቦት 11 2017
#ጉዳያችን
ስለ ምግብ ደህንነት ማውራት ለኢትዮጵያ አንገብጋቢ ችግር ወይንስ ቅንጦት?
አንዳንዶች ከደህንነቱ በፊት ምግቡስ የታለ ሲሉ ይጠይቃሉ።
ሌሎች ደግሞ ከምግቡ እኩል ስለ ደህንነቱ መጨነቅ ግድ ነው ይላሉ።
እንዲያውም የምግብ ደህንነትን የሚቆጣጠር እራሱን የቻለ ተቋም ኢትዮጵያ ያስፈልጋታል ብለው ይከራከራሉ።
Comments