አለም አቀፍ ለጋሽ ሀገራት ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን በጀት ቀንሰው ከሚያስፈልገው 37 በመቶ ብቻ እንደሰጡ ይሰማል
TRACK

አለም አቀፍ ለጋሽ ሀገራት ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን በጀት ቀንሰው ከሚያስፈልገው 37 በመቶ ብቻ እንደሰጡ ይሰማል

Avatar

ጥቅምት 13፣2016

በኢትዮጵያ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ የውጭ ስደተኞች ተጠልለው ይኖራሉ፡፡

ከጎቤቶቿ የበለጠ ቁጥር ያለው ስደተኛ ያላት ብትሆንም፣ አለም አቀፍ ለጋሽ ሀገራት ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን በጀት ቀንሰው ከሚያስፈልገው 37 በመቶ ብቻ እንደሰጡ ይሰማል፡፡

በዚህም ምክንያት ስደተኞች የሚያስፈልጋቸውን የምግብ ድጋፍ ማቅረብ አልተቻለም ይባላል፡፡

ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar