ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሁላችሁም አግዙኝ ብሏል
TRACK

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሁላችሁም አግዙኝ ብሏል

Avatar

ጥቅምት 14፣2016

አላግባባ ያሉ ጉዳዮች በንግግርና በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲፈቱ የኢትጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሁላችሁም አግዙኝ ብሏል፡፡

ኮሚሽኑ ሁሉም በውይይቱ እንዲካፈል ጥረት እያደረኩ ነው ሲል ለሸገር ነግሯል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopian_National_Dialoag_Commision #ሀገራዊ_ምክክር_ኮሚሽን #ShegerWerewoch #ውይይት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar