እምባ ጠባቂ ተቋም በትግራይ እና በቀድሞው የደቡብ ክልል ተቋማት በመፍረሳቸው የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ማስፈፀም አልቻልኩም አለ
TRACK

እምባ ጠባቂ ተቋም በትግራይ እና በቀድሞው የደቡብ ክልል ተቋማት በመፍረሳቸው የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ማስፈፀም አልቻልኩም አለ

Avatar

መስከረም 9፣2016

የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በትግራይ ክልል እና በቀድሞው የደቡብ ክልል ተቋማት በመፍረሳቸው ምክንያት ከዜጎች የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ማስፈፀም አልቻልኩም አለ፡፡

በአማራ ክልል ደግሞ የፀጥታ ችግር በመኖሩ እምባ ጠባቂ የመፍትሄ ሐሳብም እየሰጠሁ አይደለም ብሏል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar