ጥቅምት 26፣2016
በኢትዮጵያ ኢ-ሰብአዊ የሆኑ ድርጊቶች ተፈፅመው ታይተዋል፡፡
መግደል፣ ማፈናቀል፣ ሀብት ማውደም በተለይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደጋግመው፣ ደጋግመው አጋጥመዋል፡፡
ይህ የሆነው ደግሞ አብዛኛው ህዝብ አማኝና ሀይማኖተኛ ነው በሚባልባት ሀገር ነው፡፡
ታዲያ ይህ እንዴት ይታያል? የሃይማኖት መምህራንን ጠይቀናል።
ያሬድ እንዳሻው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሀይማኖተኛ_ህዝብ #አማኝ #የሀይማኖት_መምህራን #ኢ_ሰብዓዊ_ድርጊት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments