ባለፉት 2 ሳምንታት በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ  4 ዝሆኖች ተገድለው መገኘታቸውን ሰምተናል
TRACK

ባለፉት 2 ሳምንታት በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ 4 ዝሆኖች ተገድለው መገኘታቸውን ሰምተናል

00:00

ህዳር 11፣2016

በኢትዮጵያ ብቸኛው የዝሆኖች መጠለያ የሆነው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ፓርክ ተቆርሶ ለባለሀብቶች በመስጠቱ የዝኖች ህይወት አደጋ ላይ እንደወደቀ ነው፡፡

ባለፉት 2 ሳምንታት ብቻ 4 ዝሆኖች ተገድለው መገኘታቸውንም ሰምተናል፡፡

ባለሀብቶቹ ከፓርኩ ከ 200 ሄክታር በላይ ደን መንጥረዋል ተብሏል፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ባቢሌ_የዝሆኖች_መጠለያ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

00:00