TRACK
በአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ በዓመት 150,000 ሰው አዕምሮው እንደሚታከም ተነግሯል፡፡
ታህሳስ 17/2018
በአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ በዓመት 150,000 ሰው አዕምሮው እንደሚታከም ተነግሯል፡፡
በመላ ሀገሪቱም ከ35 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ከቀላል እስከ ከባድ የአዕምሮ ህመም እንዳለበት ባለሞያዎች ጥናት ጠቅሰው ይናገራሉ፡፡
ያለውን ችግር ያህል ግን ትኩረት እየተሰጠው አይደለም፡፡ ግንዛቤውም ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡
Comments