በአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ በዓመት 150,000 ሰው አዕምሮው እንደሚታከም ተነግሯል፡፡
TRACK

በአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ በዓመት 150,000 ሰው አዕምሮው እንደሚታከም ተነግሯል፡፡

Avatar

ታህሳስ 17/2018

በአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ በዓመት 150,000 ሰው አዕምሮው እንደሚታከም ተነግሯል፡፡

በመላ ሀገሪቱም ከ35 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ከቀላል እስከ ከባድ የአዕምሮ ህመም እንዳለበት ባለሞያዎች ጥናት ጠቅሰው ይናገራሉ፡፡

ያለውን ችግር ያህል ግን ትኩረት እየተሰጠው አይደለም፡፡ ግንዛቤውም ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡

Comments

Avatar