የፈራረሱ ህንፃዎች መኖራቸው የተሰማ ሲሆን አጠቃላይ የጉዳት መጠኑ እየተጠና ነው፡፡
TRACK

የፈራረሱ ህንፃዎች መኖራቸው የተሰማ ሲሆን አጠቃላይ የጉዳት መጠኑ እየተጠና ነው፡፡

Avatar

ጥር 2፣2017

ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ከአፋር ፈንታሌ አካባቢ ተነስቶ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የሚሰማው እና በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ የከሰም ስኳር ፋብሪካ ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡

የፈራረሱ ህንፃዎች መኖራቸው የተሰማ ሲሆን አጠቃላይ የጉዳት መጠኑ እየተጠና ነው፡፡

ጥናቱ ሲያልቅ ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡

Comments

Avatar