ጥር 2፣2017
ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ከአፋር ፈንታሌ አካባቢ ተነስቶ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የሚሰማው እና በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ የከሰም ስኳር ፋብሪካ ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡
የፈራረሱ ህንፃዎች መኖራቸው የተሰማ ሲሆን አጠቃላይ የጉዳት መጠኑ እየተጠና ነው፡፡
ጥናቱ ሲያልቅ ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡
ጥር 2፣2017
ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ከአፋር ፈንታሌ አካባቢ ተነስቶ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የሚሰማው እና በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ የከሰም ስኳር ፋብሪካ ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡
የፈራረሱ ህንፃዎች መኖራቸው የተሰማ ሲሆን አጠቃላይ የጉዳት መጠኑ እየተጠና ነው፡፡
ጥናቱ ሲያልቅ ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡
Comments