ሰኔ 8፣ 2016
1445ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በነገው ዕለት በእስልምና እምነት ተከታዮች ይከበራል።
ዓመታዊውን የአረፋ ሃይማኖታዊ ስርአት ለማከበር ከ180 ሀገራት የተገኙ የእምነቱ ተከታዮች በሳውዲ አረቢያዋ ‘’ሚና’’ ከተማ ተሰባስበዋል።
የሀጂ ስነ ስርአት በሚጀመርባት ‘’ሚና’’ በአጠቃላይ ከሁለት ሚሊየን በላይ ምዕመናን ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ሁሴን ከድር ከመካ - ሚና
ሰኔ 8፣ 2016
1445ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በነገው ዕለት በእስልምና እምነት ተከታዮች ይከበራል።
ዓመታዊውን የአረፋ ሃይማኖታዊ ስርአት ለማከበር ከ180 ሀገራት የተገኙ የእምነቱ ተከታዮች በሳውዲ አረቢያዋ ‘’ሚና’’ ከተማ ተሰባስበዋል።
የሀጂ ስነ ስርአት በሚጀመርባት ‘’ሚና’’ በአጠቃላይ ከሁለት ሚሊየን በላይ ምዕመናን ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ሁሴን ከድር ከመካ - ሚና
Comments