ጥቅምት 20፣2016
ሆላ ሀውሲንግ ሶሉሽን የተባለ ድርጅት በአጭር ጊዜ እና በተመጣጣኝ ዋጋ የመኖሪያ ቤቶችን በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች እየገነባ ለፈላጊዎች ማቅረብ መጀመሩን ተናገረ ።
ባለ ሶስት መኝታ አፓርታማ ከስምንት ሚሊየን ብር ባልበለጠ የግንባታ ወጪ አጠናቅቄ አስረክባለሁ ብሏል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የመኖሪያ_ቤት_ግንባታ #ሆላ_ሀውሲንግ_ሶሉሽን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments