00:00
ታህሳስ 17፣2016
በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ በሰው የመነገድ ወንጀሎች ሳቢያ ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ፍትህ የማግኘት መብታቸው እየተጣሰ ነው ተባለ፡፡
አብዛኛዎቹ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር የሚከወኑ ስራዎች ከድንበር ማሻገር ያሉት ላይ ያተኮረ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments
00:00