በሚፈፀሙ በሰው የመነገድ ወንጀሎች ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ፍትህ የማግኘት መብታቸው እየተጣሰ ነው ተባለ
TRACK

በሚፈፀሙ በሰው የመነገድ ወንጀሎች ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ፍትህ የማግኘት መብታቸው እየተጣሰ ነው ተባለ

00:00

ታህሳስ 17፣2016

በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ በሰው የመነገድ ወንጀሎች ሳቢያ ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ፍትህ የማግኘት መብታቸው እየተጣሰ ነው ተባለ፡፡

አብዛኛዎቹ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር የሚከወኑ ስራዎች ከድንበር ማሻገር ያሉት ላይ ያተኮረ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናግሯል፡፡

ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

00:00