ህዳር 4፣2016
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ማብራሪያ ከሰጡባቸው ነጥቦች መካከል የኢትዮጵያ የወደብ ጥያቄ አንዱ ነው፡፡
የወደብ ጥያቄያችን ህጋዊ ጥያቄ እና የጎረቤቶቻችንን ሉአላዊነት ከጥያቄ የሚያስገባ አይደለምም ብለዋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ህዳር 4፣2016
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ማብራሪያ ከሰጡባቸው ነጥቦች መካከል የኢትዮጵያ የወደብ ጥያቄ አንዱ ነው፡፡
የወደብ ጥያቄያችን ህጋዊ ጥያቄ እና የጎረቤቶቻችንን ሉአላዊነት ከጥያቄ የሚያስገባ አይደለምም ብለዋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments