የኢትዮጵያ የህትመት ኢንዱስትሪ አሁንም ፈተና ውስጥ ወድቋል ተባለ
TRACK

የኢትዮጵያ የህትመት ኢንዱስትሪ አሁንም ፈተና ውስጥ ወድቋል ተባለ

Avatar

ሕዳር 3፣2016

ላለፉት ዓመታት ችግር የበረታበት የኢትዮጵያ የህትመት ኢንዱስትሪ ከችግሩ እንዲወጣ የሚያግዘው ባለመኖሩ አሁንም ፈተና ውስጥ ወድቋል ተባለ፡፡

በዚህም ምክንያት ዘርፉ በኢትዮጵያ ህልውናው አደጋ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ አታሚዎችና አሳታሚዎች ማህበር ተናግሯል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch # #የህትመት_ኢንዱስትሪ #የወረቀት_ዋጋ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar