ሕዳር 3፣2016
ላለፉት ዓመታት ችግር የበረታበት የኢትዮጵያ የህትመት ኢንዱስትሪ ከችግሩ እንዲወጣ የሚያግዘው ባለመኖሩ አሁንም ፈተና ውስጥ ወድቋል ተባለ፡፡
በዚህም ምክንያት ዘርፉ በኢትዮጵያ ህልውናው አደጋ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ አታሚዎችና አሳታሚዎች ማህበር ተናግሯል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
#Ethiopia #ShegerWerewoch # #የህትመት_ኢንዱስትሪ #የወረቀት_ዋጋ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments