TRACK
በልዩ ልዩ ስብሰባዎችና ዝግጅቶች ካለፈው ጥር ወር አጋማሽ አንስቶ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ሲካሄዱ የቆየው ጉባኤ በትናንትናው እለት ተጠናቋል
የካቲት 10 2017
በልዩ ልዩ ስብሰባዎችና ዝግጅቶች ካለፈው ጥር ወር አጋማሽ አንስቶ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ሲካሄዱ የቆየው ጉባኤ በትናንትናው እለት ተጠናቋል፡፡
በቋሚ የአምባሳደሮች፣ ሚኒስትሮች እና የሀገር ተወካዮች እንደየደረጃው ሲካሄድ የሰነበተው የህብረቱ 38ኛው የህብረቱ ጉባኤ የተጠናቀቀው የጅቡቲውን የውጪ ጉዳይ እና አለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር መሀመድ አሊ የሱፍን ለህብረቱ ኮሚሽነርነት በመምረጥ ነበር፡፡
Comments