00:00
ጥቅምት 27፣2016
ባለሀብቶች መሬት በኮንትራት ወስደው በሚከውኑት የግብርና ዘርፋ ባለፈው የምርት ዘመን ቡና ፣ ስንዴና ሌላውንም ምርት ጨምሮ ከ19 ሚሊየን ኩንታል በላይ ተመርቷል ተባለ፡፡
ከ220 በላይ ባለሀብቶች የተሰማሩበት ይኸው ዘርፍ የሚመራበት አዲስ ህግ ፀድቆ ስራ መጀመሩም ተነግሯል ፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #መሬት #ግብርና #ባለሀብቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments
00:00