TRACK
በአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት(IMF) አማካሪነት ተግባራዊ እንደተደረገ የሚነገርለት የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ማሻሻያ ብዙ እያነጋገረ ቀጥሏል፡፡
መስከረም 8፣2017
በአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት(IMF) አማካሪነት ተግባራዊ እንደተደረገ የሚነገርለት የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ማሻሻያ ብዙ እያነጋገረ ቀጥሏል፡፡
ጥቅሙ እና ስጋቱ ባለሞያዎችን በሁለት ጎራ ከፍሎ እያከራከረ ነው፡፡
በተለይ የሚያስከትለው የዋጋ ንረት ስጋትነቱ ውሳኔውን በሚደግፉትም ሆነ በሚነቅፉት ባለሙያዎች ዘንድ የታመነበት ነው፡፡
ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያን ይጫኑ... https://tinyurl.com/by6468u3
ተህቦ ንጉሴ
Comments