በትግራይ ክልል 20 በመቶ የህክምና ባለሞያዎች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ
TRACK

በትግራይ ክልል 20 በመቶ የህክምና ባለሞያዎች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ

Avatar

መጋቢት 11፣2016

በትግራይ ክልል 20 በመቶ የህክምና ባለሞያዎች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ፡፡

ከጦርነቱ በኋላ ያገለገሉበት ከዓመት ከመንፈቅ በላይ ደሞዛቸውም እንዳልተከፈላቸው የክልሉ ጤና ቢሮ ተናግሯል፡፡

በዚህም ምክንያት የጤና ተቋማት የባለሞያ እጥረት አጋጥሟቸዋል ተብሏል፡፡

ፋሲካ ሙሉወርቅ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ትግራይ_ክልል #ህክም #የጤና_ባለሞያ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar