መጋቢት 11፣2016
በትግራይ ክልል 20 በመቶ የህክምና ባለሞያዎች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ፡፡
ከጦርነቱ በኋላ ያገለገሉበት ከዓመት ከመንፈቅ በላይ ደሞዛቸውም እንዳልተከፈላቸው የክልሉ ጤና ቢሮ ተናግሯል፡፡
በዚህም ምክንያት የጤና ተቋማት የባለሞያ እጥረት አጋጥሟቸዋል ተብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ትግራይ_ክልል #ህክም #የጤና_ባለሞያ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments