መስከረም 28፣2016
ለአንጋፋ ድምፃዊያን ዜማ እና ግጥም በመስጠት የሚታወቀው ፅጌ ገብረአምላክ ትላንት ማለዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡
የጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲው የፅጌ ገብረአምላክ የቀብር ስነ ሥርዓት ዛሬ ይፈፀማል ተብሏል፡፡
ወንድሙ ሀይሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
መስከረም 28፣2016
ለአንጋፋ ድምፃዊያን ዜማ እና ግጥም በመስጠት የሚታወቀው ፅጌ ገብረአምላክ ትላንት ማለዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡
የጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲው የፅጌ ገብረአምላክ የቀብር ስነ ሥርዓት ዛሬ ይፈፀማል ተብሏል፡፡
ወንድሙ ሀይሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments