ጥር 17፣2016
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሰራተኞቹ የሰጠው የመመዘኛ ፈተና በተመለከተ ከሰራተኖቹ መካከል ከምሰራው ስራ ጋር የሚገናኝ ባለመሆኑ ሊመዝነን አይችልም የሚል ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከፈተናው በኋላ በአንዳንድ ተቋማት አገልግሎት መቋረጡንም ሰምተናል፡፡
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የሰራተኞች_ፈተና #አዲስ_አበባ_ከተማ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments