ከዚህም ውስጥ 21 የወንጀል ክስ እንደተመሰረተባቸው ሰምተናል
TRACK

ከዚህም ውስጥ 21 የወንጀል ክስ እንደተመሰረተባቸው ሰምተናል

Avatar

ጥር 2፣2016

በአዲስ አበባ ከነዋሪነት መታወቂያ እና ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ ማስረጃ ከመስጠት ጋር ተያይዞ ሕገ-ወጥ ስራ የሰሩ ከ100 በላይ ሀላፊ እና ሰራተኞች መጠየቃቸው ተሰማ፡፡

ከዚህም ውስጥ 21 የወንጀል ክስ እንደተመሰረተባቸው ሰምተናል፡፡

ንጋቱ ሙሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #አዲስ_አበባ #የነዋሪነት_መታወቂያ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar